
የምርጫ ቦርድ ውሳኔ "የሰላም ስምምነቱን የሚፈታተን" ነው ሲል የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ተቃወመ
ጊዜያዊ አስተዳደሩ የቦርዱን ውሳኔ የሰላም ስምምነቱ ዋና ባለቤት የሆነውን ህወሓትን ህልውና የሚያሳጣ ነው ሲል ተቃውሟል
ጊዜያዊ አስተዳደሩ የቦርዱን ውሳኔ የሰላም ስምምነቱ ዋና ባለቤት የሆነውን ህወሓትን ህልውና የሚያሳጣ ነው ሲል ተቃውሟል
ቦርዱ ህወሓት ህጋዊ ሰውነት የሚያገኘው በድጋሚ ለመመዝገብ ጥያቄ ሲያቀርብ እና ቦርዱ ሲፈቅድ ነው ብሏል
የሰሜኑ ጦርነት በስምምነት እንዲቋጭ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የምስጋና እና እውቅና ስነስርአት ተካሂዷል
የቀድሞ ሀገር መከላከያ አዛዦች ጀነራል ታደሰ ወረደ እና ጀነራል ፃድቃን ገብረተንሳይ በምክትል ፕሬዝዳንትነት ተሹመዋል
ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ ተመስርተው የነበሩ ክሶች በሽግግር ፍትህ ስርዓት ይታያሉ ተብሏል
በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ጦርነቱ እንዲቆም አድርጓል
ህወሓት አቶ ጌታቸው ረዳን ለጊዜያዊ መንግስት ፕሬዝዳንትነት እጩ አድረጎ መምረጡ ይታወሳል
የፌደራል መንግስቱ ደግም ህወሓት ከሽብር የሚነሳበትን መንገድ እንዲያመቻች ተስማምቶ ነበር
ኤርትራ፤ እየተካሄደ ያለውን ርካሽ “የማሰይጠን ዘመቻ” ኤርትራ እና ኢትየጵያን በውሸት ለመወንጀል ያለመ ነው ብላለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም