የህወሓት ትጥቅ ማምረቻና ማሠልጠኛ ዒላማ ያደረጉ የአየር ድብደባዎችን መፈጸሙን መንግስት አስታወቀ
የአየር ድብደባው በማይጠብሪ እና ዐድዋ አካባቢ ማካሄዱን መንግስት አስታውቋል
የአየር ድብደባው በማይጠብሪ እና ዐድዋ አካባቢ ማካሄዱን መንግስት አስታውቋል
የአየር ድብደባው በቀድሞው የኢፌዴሪ መከላከያ ማሠልጠኛ ማዕከል ላይ የተፈጸመ ነው ተብሏል
ሆኖም ድብደባው በየትኛው አካባቢ እንደተፈጸመ አልተገለጸም
አይ ኦ ኤም፤ ማውሪን አሺዬንግ ረፍት ወጥተው በአስቸኳይ ወደ ዋና መስሪያ እንዲመጡ ነው ያደረገው
በህወሓት ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች ለሚኖሩ ዜጎች በዓለም ምግብ ፕሮግራም በኩል ለመድረስ ጥረት እየተደረገ ነው ተብሏል
ኡስማን ሳሌህ ህወሓት የፈጸማቸው “አረመኔያዊ እና ህገወጥ ድርጊቶች”ለአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ጭምር እጅግ አሳሳቢ ለመሆኑ ማሳያ ናቸው ብለዋል
የኮንግረስ አባላቱ ከሌሎች ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር መወያየታቸውም የሚታወስ ነው
ኢሰመኮ ወደ አካባቢው የአጥኚዎች ቡድንን እንደሚያሰማራ ገልጿል
የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ “ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ቁጥር መጠነኛ ቅናሽ” ማሳየቱን አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም