የቡልጋሪያው እግርኳስ ክለብ ለቀድሞ ኮከቡ በስህተት የህሊና ጸሎት አድርጓል
አርዳ የተሰኘው ክለብ በተሳሳተ መረጃ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ ጠይቋል
በ4 ዓመት ቆይታቸው ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ካልቻሉ ስልጣናቸውን እንደሚለቁ የካፍ መሪ ፓትሪስ አስታውቀዋል
አንጋፋው አጥቂ ከብሔራዊ ቡድን ራሱን ካገለለ ከ 5 ዓመት በኋላ ነው ዳግም ወደ ቡድኑ የተመለሰው
ፈረንሳዊው የቀድሞ አሰልጣኝ በውድድሮች መካከል ያለውን 4 ዓመታት መጠበቅ ለተጫዋቾች በጣን ረጅም ነው ብለዋል
ሮናልዶ በኦፊሴላዊ ጨዋታዎች 770 ግብ በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አግቢነት ክብረወሰን ይዟል
የስታዲየሙ መጠሪያ ተግባራዊ እንዲሆን የሪዮ ዴጄንሮ ከተማ አስተዳዳሪ እስኪያጸድቁት ይጠበቃል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መጋቢት 15 ቀን 2013 ዓ.ም በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ከማዳጋስካር ጋር ጨዋታ ያደርጋል
ሊቢያ አለምአቀፍ ጨዋታዎችን እንዳታካሂድ ለ10 አመት ተጥሎባት የነበረው እግድ ተነሳላት
አትሌት ችፕቴጊ በአምባሳደርነት መሰየም “ግዙፍ ሃላፊነት” መሆኑን መደሰቱን ገልጿል
ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች የካቲት 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጽህፈት ቤት ሪፖርት እንዲያደርጉ ተብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም